Mersha Tiruneh - Profile and Journalist Details
Find journalists that align with your industry, location and vision. Unlock Mersha Tiruneh's full journalist profile, including location, coverage topics, current employer, biography and preferences. Sign up today and start building journalist relationships that fuel your startup's growth.
Get connected with journalists todayMersha Tiruneh
Verified
Staff Writer, Ethiopian Business Review
Beats
reviews dealstravel parenting
Content
By Mersha Tiruneh Verified| blogspot.com@ ኢትዮጵያንማንያሻግራት? በጋዜጠኛ መርሻ ጥሩነህበግራበቀኝ ወጀብ በበዛበት ሁኔታ ቀናት ወራትን፣ ወራት ዓመታትን እየወለዱ ጊዜው እየነጎደ ነው፡፡ ዓመቱ እጅግ ፈታኝ ዓመት ሆኖ ብቻአላለፈም፣ ይልቁንም ለተተኪው ዓመት አዳሪ ችግሮችን አሸግሯል፡፡ በዚህ መሰል ወጀብ ውስጥ እያለፈች የምትገኘውን ኢትዮጵያ አሸጋሪትሻለች፡፡ኢትዮጵያፈታኝ ወቅት ላይ እንደምትገኝ አሁን ላይ የገጠሟች ዘርፈ ብዙ ችግሮች ፍንትው አድርገው የሚያሳዩ መሆኑን፣ ከኃይማኖት ተቋማት እስከ፣ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች እስከ ፖለቲካ አዋቂዎች፣ ከማኅበረሰብ አንቂ እስከ ተርታው ማኅበረሰብ በየፊናቸውያረጋገጡት ሀቅ ነው፡፡ጥያቄውኢትዮጵያን ማን ያሸግራት?
By Mersha Tiruneh Verified| blogspot.com@ በጋዜጠኛ መርሻ ጥሩነህ ከሚሊዮን ዜጎች እልቂት እስከ ሚሊዮች አርዛት፣ ከሚሊዮኖች መፈናቀልና ጉስቁልና እስከ ትሪሊዮን ብር ውድመት ያስከተለው፣ የትግራይ እርስበእርስጦርነት ዛሬም በሌላ ተረኛ ሕዝብ ላይ ተደቅኗል የሚሉ ድምጾ ከሰሞኑ ከየአቅጣጫው በስፋት ተሰምተዋል፡፡ የእነዚህ ድምጾች መነሻ ከትግራዩ ጦርነት ማብቃት ማግስት በአማራ ክልል በፋኖ ታጣቀዎች እና በመንግሥት በካከል የተቀሰቀሰው ግጭት በሰላማዊ መንገድ ይፈታል ተብሎ ሲታሰብ ወደለየለት ውጊያ መሸጋገሩር ነው፡፡ በአማራ ክልል የተቀሰቀሰው ግጭት ከዚህ ደቀም ትግራይ ክልል የሆነውን የሚደግም አካሄዶችን በግልጽ እያሳየ ነው። የአማራ ክልሉ የጸጥታ ችግር በትግራይ ጦርነት ወቅት የተፈጸሙ ተፊ ጥቃቶችና ጥፋቶች ሊስከተል እንደሚችል፣ አደባባይ የወጡ ማስረጃዎች ከወዲሁ ፍንትው ብለው እየታዩ ነው፡፡ በትግራዩ ጦርነት ጅማሮ ላይ...
By Ashenafi Endale, Mersha Tiruneh Verified| Ethiopian Business Review Verified When the massive edible oil factories, Phibela and W.A., were inaugurated with state fanfare, many believed Ethiopia would no longer face cooking oil shortages, even to the extent that imports would be fully substituted with local production. Six months after the launching of the two giants, cooking oil has become a precious commodity in Addis Ababa with prices rising. With over 2.7 million liters demanded every day, Ethiopian currently imports 1.3 million liters.
Company Info
Ethiopian Business Review
Ethiopian Business Dailyâ„¢ is a media outlet that provides daily news and analysis focused on Ethiopia's business environment. It covers a range of topics, including business trends, startups, regulations, and technology developments. The outlet aims to deliver timely and localized reporting to its audience. Ethiopian Business Dailyâ„¢ distributes its content through various channels, including its website, Instagram, LinkedIn, and a Telegram channel. This multichannel approach allows it to engage with a diverse audience, likely consisting of entrepreneurs, investors, and professionals interested in market insights. The outlet emphasizes sector-specific reporting, which may include areas such as finance, trade, and entrepreneurship.
Founded: 2019